ሶዶ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት

Sodo Woreda Agriculture Office

አቶ ብርሀኑ በቴ የሶዶ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊና የሶዶ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ

ዓላማ (Objectives)

በተቋሙ፣በአ/አደሩ ባልሆኑ ድርጅቶች የጋራ ጥረት በኢኮኖሚ፣በፖለቲካ እና በማህበራዊ ዘርፎች /መስኮች/ የተሻለና የላቀ ወረዳዊ እድገትና ብልጽግና ለማስመዝገብ ህ/ሰቡም የዴሞክራሲያዊ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ስርዓት ተጠቃሚ እንዲሆን ማስቻል፡፡

የተቋሙ ራዕይ (Vision)

በ2022 ዓ/ም በገበያ ተወዳዳሪ የሆነ የግብርና ስርዓት ተገንብቶ የምግብ ዋስትና በዘላቂነት ተረጋግጦ የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ለአግሮኢንዱስትሪው መስፋፋት የበኩሉን ድርሻ አበርክቶና የአ/አደሩና የህብረተሰቡ ኑሮ ተለውጦ ማየት

  • ህብረተሰቡን ያሳተፈ ልማት
  • ቅድሚያ ለአ/አደሩ
  • ሀብትን በአግባቡና በቁጠባ መጠቀም
  • ሴቶችና ወጣቶችን ያሳተፈ ልማት
  • ፈጣንና ጥራት ያለው አገልግሎት
  •  

የተቋሙ ተልዕኮ (Mission)

የተፈጥሮ ሀብትን በመጠቀምና በማልማት የተሻሻለ ቴክኖሎጂዎች ስነ ምህዳር መሰረት ባደረገ መልኩ በመጠቀም የሰብልን ምርታማነት በማሳደግ የተጠናከረ የቁጥጥርና የኤክስቴንሽ አገልግሎት ለአ/አደሩ በመስጠትና በገበያ ተወዳዳሪ የሆነ የግብርና ስርዓት በመዘርጋት ህብረተሰቡን ማሳደግ

Contact

Email-Sodoweredaadricultureoffice@gmail.com

Telegram:- t.me/sodoweredaagricultureoffice